See the Complete Picture.
Published loading...Updated

በ1930ዎቹ ዓመታት ቅርሶች ከአፍሪካ እንዴት እንደተወሰዱ የሚያሳይ ኤግዚቢሽን - Ethiopia Observer

Summary by Ethiopia Observer
በርካታ አባላት የነበሩበትና ብዙ ዝግጀት የተደረገበት የኤትኖግራፊ ጉዞ ነበር። እንደ አውሮፓውያን ዘመን አቆጣጠር ዓ.ም. ከ1931 እስከ 1933 የተደረገው የዳካር ጂቡቲ የተልዕኮ ቡድን (Mission Dakar-Djibouti)። የአፍሪካ አህጉርን እሴቶች፣ እምነቶች፣ ባህሎች፣ የዕደ-ጥበብ ስራዎች፣ እንስሳት ፣ እጽዋት እንዳይጠፉ ለመታደግ መወሰድ ያለበት እርምጃ ነው በሚል  ቅርሳ ቅርሶችን ሰብስቦ ወደ አውሮፓ በመላክ ሙዚየም ውስጥ ሰብስቦ ማስቀመጥን የሚያካትት ነው።ሌሎች ታዳጊ አገሮችን የማዳን ሃላፊነት አለብን በሚል ዕሳቤ ላይ የተመረኮዘ የምዕራቡ ዓለም አመለካከት። የተደረገው ነገር ግን የእነዚህን የአፍሪካ ሀገራት ውድ ቅርሶችን በመውሰድ፤ የአውሮፓን ሙዜሞችን የማበልፀግ ሥራ ነበር። በኤትኖሎጂስቱ ፈረ
DisclaimerThis story is only covered by news sources that have yet to be evaluated by the independent media monitoring agencies we use to assess the quality and reliability of news outlets on our platform. Learn more here.

1 Articles

All
Left
Center
Right
Think freely.Subscribe and get full access to Ground NewsSubscriptions start at $9.99/yearSubscribe

Bias Distribution

  • There is no tracked Bias information for the sources covering this story.
Factuality

To view factuality data please Upgrade to Premium

Ownership

To view ownership data please Upgrade to Vantage

Ethiopia Observer broke the news in Ethiopia on Tuesday, May 13, 2025.
Sources are mostly out of (0)