See the Full Picture.
Published loading...Updated

ገዢ ትርክትን ለማስረጽና ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለመገንባት የቋንቋ ልማት ላይ መስራት ይገባል- ሚኒስቴሩ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C

Summary by fanamc.com
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ገዢ ትርክትን ለማስረጽ እና ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለመገንባት የቋንቋ ልማት ላይ በትኩረት መስራት እንደሚገባ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ “የብዝሃ ቋንቋ ልማት ለሕብረ ብሔራዊ መግባባት” በሚል መሪ ሃሳብ የባለድርሻ አካላት ውይይት መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል፡፡ መድረኩ ብዝሃ ባህልና ቋንቋን ለማልማት ሕገ መንግስታዊ መርሆዎችንና መብቶችን ተከትሎ በለውጡ መንግስት የተዘጋጀውን […]
DisclaimerThis story is only covered by news sources that have yet to be evaluated by the independent media monitoring agencies we use to assess the quality and reliability of news outlets on our platform. Learn more here.

Bias Distribution

  • There is no tracked Bias information for the sources covering this story.
Factuality

To view factuality data please Upgrade to Premium

Ownership

To view ownership data please Upgrade to Vantage

fanamc.com broke the news in on Tuesday, May 6, 2025.
Sources are mostly out of (0)